Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ጋር እየተወያዩ ነው፡፡

ውይይቱ “የዘመነ ንግድ ሥርዓት ለላቀ ገቢ ዕድገት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን÷ በመድረኩ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

በመድረኩ የዘርፉን አገልግሎት በማዘመን ለንግዱ ማህበረሰብ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር አስተዳደሩ ከወረዳ ጀምሮ ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ውይይቶች እንዳካሄደ ተገልጿል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.