Fana: At a Speed of Life!

የ5ኛ ትውልድ ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሐረርና ሐሮማያ ከተሞች ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም የ5ኛ ትውልድ (5 ጂ) ሞባይል ኔትወርክ አገልግሎት በሐረር እና ሐሮማያ ከተሞች በይፋ አስጀምሯል፡፡
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና ሌሎች የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በሂንኮሳ አብዲሳ
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.