Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስትሮች በሰመራ ከተማ የመሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚልና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው።

በጉብኝታቸውም በከተማዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡

ሚኒስትሮቹ በክልሉ በሚኖራቸው ቆይታ በተለያዩ ዞኖች የሥራ ጉብኝት እንዲሁም ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.