Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ቀዳማዊት እመቤቷ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለዒድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.