Fana: At a Speed of Life!

አገራዊ የኮንስትራክሽን ሲምፖዚየምና ኤግዚቢሽን በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የኮንስትራክሽን ሲምፖዚየምና ኤግዚቢሽን በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

በመድረኩ በርካታ የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ የፈጠራ ስራዎች እንዲሁም በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ዙሪያ የተዘጋጁ ሰነዶች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የንቅናቄ መድረኩ ለተከታታይ ሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡

በመድረኩም ክልሎች፣ ከተማ አስተዳድሮችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂው የፈጠራ ውጤት ባለቤቶች እየተሳተፉ እንደሚገኝ ከከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.