Fana: At a Speed of Life!

ሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያን ተስፋ ያላቸው አህጉራዊ ስራ ፈጣሪዎች ተብለው ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያን ተስፋ ያላቸው አህጉራዊ ስራ ፈጣሪዎች ተብለው ሽልማት ተበረከተላቸው።

ጄትኤጅ ኔሽን ቢውልደር የተሰኘ ድርጅት ሽልማቱን በአዲስ አበባ ባካሄደው ስነ ስርዓት ላይ አበርክቷል።

የቀበና ሌዘር መስራች ሰመሀል ግዑሽ ሽልማቱ ከተበረከተላቸው አፍሪካውያን መካከል አንዷ ሆናለች፡፡

የስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽን ጄትኤጅ ኔሽን ቢውልደር ጋር በመተባበር ወጣቶችን ለማበረታታትና ቀጣይነት ያለው እድገት ለማረጋገጥ በትብብር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.