ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ሳይቶች በግንባታ ላይ የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት እየጎበኙ ነው፡፡
በጉብኝቱ ላይ የከተማዋ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች መገኘታቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
በጉብኝቱ በዘጠኝ ሳይቶች የሚገኙ የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የግንባታ ሂደት ያሉበትን ደረጃ ነው እየተመለከቱ ያሉት፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!