Fana: At a Speed of Life!

በደብረታቦር ከተማ የህልውና ዘመቻን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ ትህነግን ሀገር የማፍረስ ተልዕኮ ለመመከት የህልውና ዘመቻን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡

የከተማው ነዋሪዎች ለህልውና ዘመቻው ያላቸውን ዝግጁነት በሕዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ በመግለፅ ላይ መሆኑን ከዞኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.