በምስራቅ ወለጋ ዞን ከ300 በላይ የሸኔ አባላት ለመንግስት እጃቸውን ሰጡ
የምስራቅ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አለማየሁ ተስፋዬ እንደገለጹት፥ እጃቸውን ከሰጡት የሽብር ቡድኑ አባላት ጋር የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ገንዘቦች ተይዘዋል።
እጃቸውን የሰጡት የሸኔ አባላት በዞኑ ሳሲጋ እና ዲጋ ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።




የምስራቅ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አለማየሁ ተስፋዬ እንደገለጹት፥ እጃቸውን ከሰጡት የሽብር ቡድኑ አባላት ጋር የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ገንዘቦች ተይዘዋል።
እጃቸውን የሰጡት የሸኔ አባላት በዞኑ ሳሲጋ እና ዲጋ ወረዳዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።