አዲስ ወግ “ወጣቶች የነገዋ ኢትዮጵያ መሐንዲሶች” በሚል ርዕስ ተካሄደ
ክፍለ ጊዜው ወጣቶች ለነገይቱ ኢትዮጵያ ያላቸውን አበርክቶት፣ ሚና እና ኃላፊነት የሚያመላክት ነው ተብሏል።
ወጣቶች ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ በማሸነፍ ራሳቸውንም ሀገራቸውንም ለማሳደግ ያላቸውን እምቅ አቅም እንዲያስተውሉና እንዲጠቀሙበት ያሳስባል መባሉን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ክፍለ ጊዜው ወጣቶች ለነገይቱ ኢትዮጵያ ያላቸውን አበርክቶት፣ ሚና እና ኃላፊነት የሚያመላክት ነው ተብሏል።
ወጣቶች ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ በማሸነፍ ራሳቸውንም ሀገራቸውንም ለማሳደግ ያላቸውን እምቅ አቅም እንዲያስተውሉና እንዲጠቀሙበት ያሳስባል መባሉን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።