Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡

ሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ጨምሮ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከ3 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ ተብሏል፡፡

ከዚህ ውስጥ 138 ሺህ በላይ የሚሆኑት የኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሆኑ የዞኑ ግብርና መምሪያ ምክትል ሃላፊ አቶ ዮሃንስ ይግዛው ተናግረዋል፡፡

በኤልያስ አንሙት

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.