Fana: At a Speed of Life!

የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡

ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡

በመርሐ ግብሩ የሕይወት መስዕትነት ለከፈሉ የሀገር መከላከያ የሰራዊት አባላት፣ ለአፋር ክልል ፖሊስ እና ለሌሎች ጸጥታ አካላት እውቅና ተሰጥቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.