Fana: At a Speed of Life!

የበጎነት ቀን በጋምቤላ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎነት ቀን በጋምቤላ ክልል “በጎነት ለሀገር” በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡

ቀኑ በጎ ተግባራትን በማከናወን፣ ለሀገርና ለወገን የሚበጀውን በማድረግ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡

ያለው ለሌለው በማካፈልና የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብ እየተከበረ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.