የአምራችነት ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የአምራችነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡
ዕለቱ “ከሸማችነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ይገኛል፡፡
ይህም ኢትዮጵያ ሸማች ከመሆን አልፋ አምራች በመሆን የሕዝብን ፍላጎት በሀገር ልጅ በደጇ ለማምረት መቻልን አስመልክቶ ከተነሣ ሃሳብ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ታምርት እና ሌሎች መሰል ንቅናቄዎችም እንደአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!