Fana: At a Speed of Life!

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ሚኒስቴሩ ተማሪዎች ትክክለኛውን መረጃ ከትምህርት ሚኒስቴር ገጽ ላይ እንዲከታተሉም አሳውቋል፡፡

በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ነገ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.