16ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተከብሯል፡፡
በመርሐ ግብሩ ፥ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ተገኝተዋል፡፡
በተጨማሪም የሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት፣ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር አባላት እና ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።
ቀኑ “የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና ነው” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተከበረው፡፡
በፍቅርተ ከበደ
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
በመወዳጀት ይከታተሉን፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!