የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሽጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሽጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሰረት ከጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ በነበረበት ዋጋ እንዲቀጥል የተወሰነ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ)የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሽጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በዚህም መሰረት ከጥቅምት 28 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ በነበረበት ዋጋ እንዲቀጥል የተወሰነ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡