Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።

የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባዔ አሲያ ከማል ጉባዔውን በንግግር ከፍተዋል፡፡

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባም የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

ጉባዔው እስከ ነገ እንደሚቀጥልም ተመላክቷል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.