Fana: At a Speed of Life!

የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮይሻ የገበታ ለሀገር ሥር የለማው የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ ተመረቀ፡፡

በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ አመራሮች ተገኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.