Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር ተወያዩ

 

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ገልጸዋል፡፡

ዩዌሪ ሙሴቬኒ የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ ጉባዔን በማስተናገዳቸው እና ላካሄዱት የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ውይይቶች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አመሥግነዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.