በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በገረሴ ዙሪያ ወረዳ ካምአለ ባርኤ ኦሮ ቀበሌ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡
የመሬት መንሸራተት አደጋው የተከሰተው ላለፉት ሦስት ቀናት በጣለው ዝናብ ምክንያት መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በገረሴ ዙሪያ ወረዳ ካምአለ ባርኤ ኦሮ ቀበሌ በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ፡፡
የመሬት መንሸራተት አደጋው የተከሰተው ላለፉት ሦስት ቀናት በጣለው ዝናብ ምክንያት መሆኑ ተገልጿል፡፡