Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ  የጥምቀት በዓልን ለማክበር ጎንደር ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ እና የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር  የጥምቀት በዓልን ለማክበር ጎንደር ከተማ ገብተዋል፡፡

 

ፕሬዚዳንቱ እና አፈ ጉባዔው ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

 

በዓለምሰገድ አሳዬ

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.