Fana: At a Speed of Life!

በሻሸመኔ ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻሸመኔ ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡

ታቦታት ከአራቱም የከተማዋ አቅጣጫዎች በካህናት እየተመሩ እና በሕዝበ ክርስቲያኑ ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባሕሩ እየተጓዙ ነው፡፡

በቢቂላ ቱፋ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.