Fana: At a Speed of Life!

 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 717 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 717 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡

ተመራቂዎቹ በመደበኛና በተለያዩ መርሐ-ግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በ2ኛ ዲግሪና በ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡

በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የምስራቅ ወለጋ ዞን አመራሮች፣ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንትና የሴኔት አባላት እንዲሁም የተመራቂ ተማሪዎች ወላጆች ተገኝተዋል፡፡

በዮሃንሰ መልካሙ እና ገላን ተስፋ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.