Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት በአራት ኪሎ የአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት እየተከበረ ነው፡፡

በአከባበሩ ላይም ፕሬዚዳንት ታዬ በአርበኞች መታሰቢያ ሐውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።

የሀገር መከላከያ ሠራዊት አመራሮችና አባላት፣ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፣ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በአከባበሩ ላይ ተገኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.