Fana: At a Speed of Life!

ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ ግብ አማኑኤል ኤርቦ ከመረብ አሳርፏል፡፡

የሊጉ መርሐ ግብር ሲቀጥል ቀን 9 ሰዓት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ምሽት 12 ሰዓት ስሑል ሽረ ከፋሲል ከነማ ይጫወታሉ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.