Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ አሌክሳንደር አርኖልድን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ኃያል ክለብ ሪያል ማድሪድ ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡

አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን ከሣምንታት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል፡፡

በወቅቱም፤ ራሱን በአዲስ ክለብ እና በተለየ ቦታ ለመፈተሽ በመፈለጉ ከሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አጋርቷል፡፡

ወደ አዲስ ክለብ መሄዱም ያለውን ሙሉ አቅም አውጥቶ እንዲጠቀም እንደሚያስችለው መግለጹ ይታወቃል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.