Fana: At a Speed of Life!

የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የሚጀምርበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር የሚጀምርበት ቀን ይፋ ተደርጓል።

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ እንዳስታወቀው፤ ሊጉ ጥቅምት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀምራል።

የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ተሳታፊ 20 ክለቦች በዝውውር መስኮቱ ራሳቸውን እያጠናከሩ ይገኛሉ፡፡

በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የሚመራው ኢትዮጵያ መድን ማንሳቱ ይታወሳል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.