Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጳጉሜን 1 ቀን የጽናት ቀን ‘ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል በወልቂጤ ከተማ በልዩ ልዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየተከበረ ነው

በሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ እና ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መነቴ ሙንዲኖ ሰንደቅ ዓላማ የሰቀሉ ሲሆን፤ የተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየቀረቡ ይገኛል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.