Fana: At a Speed of Life!

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት ም/ፕሬዚዳንት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዚዳንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከ2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ጎን ለጎን ከአውሮፓ ኅብረት ም/ፕሬዚዳንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር ተወያይተናል ብለዋል፡፡

በውይይታቸውም በተለያዩ የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ነው የገለጹት፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.