Fana: At a Speed of Life!

የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።

ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው ‘የአእላፋት ዝማሬ’ አስደናቂ ነው ብለዋል።

የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው ሲሉም ገልጸዋል።

የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በመስቀል አደባባይ በድምቀት እየተከናወነ ይገኛል።

በመርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ታድመዋል።

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.