ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርነ ሥሎትን አሰናበተ On May 30, 2026 15 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ኔዘርላንዳዊውን አሠልጣኝ አርነ ሥሎት ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል፡፡ 15 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmailViberPrint