ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርነ ሥሎትን አሰናበተ On May 30, 2026 154 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ኔዘርላንዳዊውን አሠልጣኝ አርነ ሥሎት ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል፡፡ 154 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmailViberPrint