Fana: At a Speed of Life!

በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።

ርዕሰ መስተዳደሩ መርቀው ሥራ ያስጀመሩት ማዕከሉ በመጀመሪያ ዙር በ6 ተቋማት 20 አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተመላክቷል።

ከዚህ በተጨማሪ ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕከሉ የተጀመረውን አገልግሎት ተዘዋውረ ተመልክተዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.