Fana: At a Speed of Life!

ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ ከአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሃመድ አሊ ዩሱፍ ከናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ  ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይቱ ሁለቱ ወገኖች በቀጣናዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማድረጋቸውን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሃመድ አሊ ዩሱፍ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በቀጣናው ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን የሚያደርጉትን ጥረት አድንቀዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.