Fana: At a Speed of Life!

አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ መስከረም 1 ቀን 2019 ዓ.ም የሚከበረውን የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል አለ መከላከያ ሚኒስቴር።

በዚህ መሰረትም ነገ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር ስፖርትና ኪነ ጥበባት ሥራዎች ማዕከል ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡

ስለሆነም የመዲናዋ ነዋሪዎች በጉዳዩ ላይ ተገቢው መረጃ እንዲኖራቸው ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.