Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድና ፉልሃም አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር 1 አቻ ተለያይቷል፡፡
ምሽት 12:30 በክራቫን ኮቴጅ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፉልሃም ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ በራሱ ላይ በስቆጠራት ግብ መምራት ችሎ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ ማቲያስ ኩኛ በጨዋታው መገባደጃ ላይ ባስቆጠራት ግብ ማንቼስተር ዩናይትድ ነጥብ ተጋርቷል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.