Fana: At a Speed of Life!

የምክንያታዊ ወጣቶች የውይይትና የሙግት መድረክ በደቡብ ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክንያታዊ ወጣቶች የውይይትና የሙግት መድረክ በደቡብ ክልል በሚገኙ የዞን ከተሞች መካሄድ ጀመረ፡፡

ለሁለት ቀናት የሚቆየው መድረክ በክልሉ በሚገኙ ስድስት ከተሞች እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ብልፅግና ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የምክንያታዊ ወጣት የውይይትና የሙግት መድረክ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳድርን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ሲካሄድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

መድረኩ በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የተካሄደ ሲሆን 5 ሚሊየን ወጣቶችን የማሳተፍ እቅድ ያለው ነው፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.