Fana: At a Speed of Life!

በወልቂጤ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት ተለጥፏል፡፡

በተመሳሳይ ስልጤ ወራቤ ከተማ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ የተደረገ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ በየምር ጫ ጣቢያዎች በመገኘት ውጤቶችን እየተመለከተ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡

በታሪኩ ለገሰ

ተጨማሪ መረጃና ምስል ከኢቢሲ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.