በሀዋሳ ከተማ የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌቱን ስኬት አስመልክቶ ነዋሪዎች ድጋፋቸውን በአደባባይ እየገለጹ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴው ግድብ የውሀ ሙሌትን በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች በመስቀል አደባባይ ድጋፋቸውን ለመግለጽ እየገቡ ይገኛሉ።
ከማለዳ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ወደ ስታዲዬም መግባት መጀመራቸው ከከተማ አሰተዳደሩ ኮሚዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!