Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች የብድርና ቁጠባ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ሃምሌ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ”ታታሪ” የተሰኘ የብድርና ቁጠባ ፕሮግራም ለኢንዱስትሪ ፓርክ ሰራተኞች በሃዋሳ ይፋ ተደርጓል፡፡

በመርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

የብድርና ቁጠባ ፕሮግራሙ በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ብሪጅስ ፕሮግራም ነው ይፋ የተደረገው፡፡

ፕሮግራሙም የሰራተኞችን ምርታማነት ለማሳካት ያለመ እንደሆነ ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.