ከመስቀል በዓል ጋር በተያያዘ የዋጋ ንረት እንዳይኖር እየተሠራ ነው
በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት በዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ የሚገኘው ህብረተሰብ እየተፈጠረበት ያለውን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል በኢትዮጵያ ንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽን በኩል 80 ሺህ ኩንታል ጤፍ ለሽያጭ ዝግጁ ሆኗል ተብሏል፡፡
በቀጣይም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለማቅረብ እቅድ መኖሩም ተጠቁሟል፡፡
በዚሁም መሠረት አንድ ኩንታል ነጭ ጤፍ በ4537 ብር፣ ሰርገኛ በ4200 ብር እንዲሁም ቀይ ጤፍ በ3900 ብር መግዛት እንደሚቻል ግብረ በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ወይዘሮ አበባ ተናግረዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-