ሄራን ገርባ የዓለም ዓቀፍ ትንባሆ ቁጥጥር የላቀ ውጤት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
ጁዲ ዌልከንፊልድ ሽልማት ኃላፊዎች በበኩላቸው፥ ወ/ሪት ሄራን ባሳዩት የአመራር ብቃት እና ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ትጉና የመጀመሪያዋ ወጣት ሴት አመራር በመሆን ይሄን ሽልማት በማሸነፋቸው ደስታ እንደተሰማቸው መግለጻቸውን ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።




ጁዲ ዌልከንፊልድ ሽልማት ኃላፊዎች በበኩላቸው፥ ወ/ሪት ሄራን ባሳዩት የአመራር ብቃት እና ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ትጉና የመጀመሪያዋ ወጣት ሴት አመራር በመሆን ይሄን ሽልማት በማሸነፋቸው ደስታ እንደተሰማቸው መግለጻቸውን ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።