Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣መስከረም 25፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው በደሴ ለሚገኙ ወገኖች ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ÷ተቋሙ ለተፈናቃዮች በቀጣይም አስፈላጊው ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል፡፡

ድጋፉ የምግብ፣ የአልባሳት እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ያካተተ መሆኑን ከፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.