በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሲወጡ እና ሲገቡ የተያዙ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ህጋዊ ርምጃ ተወስዷል
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሲወጡ እና ሲገቡ የተያዙ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ህጋዊ ርምጃ ተወስዷል አለ።
አገልግሎቱ በፓስፖርት፣ በቪዛ፣ በትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ፣ በአየርና…