የኮሪደር ልማት ሥራ ለዜጎች ምቹ የአኗኗር ዘይቤን እየፈጠረ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ተጨማሪ ገጽታ እና ውበት ሰጥቷል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጋር…