ካዛንቺስ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካዛንቺስ ዛሬ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ምልክት ሆናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ካዛንቺስ የድካማችን ትዕምርት፤ የስንፍናችን ሰንደቅ ነበረች፤ ዛሬ…