Fana: At a Speed of Life!

የቡድን 20 አባል ሀገራት ለስድስት ወራት የሚቆይ የእዳ መክፈያ የእፎይታ ጊዜ ለመስጠት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡድን 20 አባል ሃገራት ለታዳጊ ሀገራት ለስድስት ወራት የሚቆይ የእዳ መክፈያ የእፎይታ ጊዜ ለመስጠት መስማማታቸውን አስታወቁ። የቡድን 20 አባል ሀገራት የእፎይታ ጊዜውን ለመስጠት የተስማሙት በኮቪድ 19 ምክንያት…

የመገናኛ ብዙኀን ብዝሃነት ቢፈጠርም የጋዜጠኞች መረጃ የማግኘት መብት ግን አሁንም ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት የለውጥ ዓመታት በሃገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ውስጥ የመገናኛ ብዙኀን ብዝሃነት ቢፈጠርም የጋዜጠኞች መረጃ የማግኘት መብት በአንጻሩ አለመከበሩ ተገለጸ። ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስትቲዩት ባዘጋጀው በሃገሪቱ…

የዓለም ባንክ ለታዳጊ ሃገራት ለኮቪድ19 ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለታዳጊ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር አጸደቀ፡፡ ባንኩ ሃገራቱን በፋይናንስ የደገፈው ክትባቱ ዝግጁ በሚሆንበት ወቅት እንዲገዙበት እና እንዲያሰራጩበት እንዲሁም ለዜጎቻቸው ለኮሮና ቫይረስ ምርመራ እና…

የዓለም ንግድ ድርጅት የአውሮፓ ህብረት በአሜሪካ ምርቶች ላይ ቀረጥ መጣል እንደሚችል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የንግድ ድርጅት የአውሮፓ ህብረት 4 ቢሊየን ዶላር በሚያወጡ የአሜሪካ ምርቶች ላይ ቀረጥ መጣል እንደሚችል አስታወቀ፡፡   ህብረቱ ቀረጥ የሚጥለው አሜሪካ ለአውሮፕላን አምራቹ ቦይንግ የገንዘብ ድጋፍ በማድረጓ ነው ተብሏል፡፡…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው አዶናይ ለማንቼስተር ዩናይትድ ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ አዶናይ ወንድወሰን ለማንቼስተር ዩናይትድ ፈረመ፡፡ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆነው የ16 ዓመቱ አዶናይ ከክለቡ ጋር ለሦስት ዓመታት የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡ በግራ መስመር ቦታ ላይ የሚጫወተው አዶናይ በተለያዩ…