Fana: At a Speed of Life!

ሃብታቸውን ያላስመዘገቡ 100 የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ሀብት እንዲጣራ ለፌደራል ፖሊስ ሊተላለፍ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ሥነምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ሀብትና ንብረታቸውን ያላስመዘገቡ 100 የፌደራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ ኃላፊዎች አስፈላጊው የህግ ማጣራት እንዲደረግባቸው ስም ዝርዝራቸውን ለፌደራል ፖሊስ እንደሚያስተላልፍ…

በመተከል ዞን ንፁሃን እንዲገደሉ በማስተባበርና በመምራት የተጠረጠሩ 504 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ንፁሃን እንዲገደሉ በማስተባበርና በመምራት የተጠረጠሩ 504 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡ የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች በጉዳዩ ዙሪያ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም በተደጋጋሚ…

5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ሰኞ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ ስብሰባውን የሚያካሂደው በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ነው ተብሏል፡፡ በስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር…

የሰላም ሚኒስቴር እና የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከኢፌዴሪ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራመ፡፡ ተቋማቱ በአዋጅ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በጥራትና በቅልጥፍና በማከናወን የተቋቋሙበትን ዓላማ ከግብ ማድረስ…

ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ፡፡ ዶክተር ድረስ ሳኅሉ የተሾሙት በቀድሞው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሐሪ ታደሰ ምትክ ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት የ4ኛ ዙር ምርጫ የ8ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…

የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀገራቸው የ2021 ኦሊምፒክን እንደምታስተናግድ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዮሺዴ ሱጋ ሀገራቸው የ2021ዱን ኦሊምፒክ እንደምታስተናግድ ቃል ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዮሺዴ ሱጋ ከዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ጋር በመስራት ዕውን ይሆናል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማንኛውንም…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የክልል መስተዳድሮች ጋር መወያየታቸውን አስታወቁ፡፡ በውይይታቸው ከየክልሎቹ የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በመተከል ዞን የተከሰቱ ግጭቶችን አስመልክቶ ውይይት ማካሄዳቸውንም በፌስ ቡክ…

በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ይገኛል ተባለ፡፡   በሀገሪቱ በትናንትናው ዕለት ብቻ 30 ሺህ 621 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ነው የተነገረው፡፡   ይህም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተመዘገበው ትልቁ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ፓርቲዎች በቅርበት አብረው እንዲሠሩ ለማስቻል ከፍተኛ ጠቀሜታ አላቸው-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የሚደረጉ ውይይቶች ፓርቲዎች በቅርበት አብረው እንዲሠሩ ለማስቻል ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሃገራዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው እለት የምክክር…

የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ዝግ ሆኖ የቆየው የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ። ሙዚየሙ ክፍት የተደረገው የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ቱሪዝም ኢትዮጵያ በመተባበር ጸረ ተህዋሲያን ርጭት ካካሄዱ በኋላ…