ሃብታቸውን ያላስመዘገቡ 100 የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ሀብት እንዲጣራ ለፌደራል ፖሊስ ሊተላለፍ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ሥነምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ሀብትና ንብረታቸውን ያላስመዘገቡ 100 የፌደራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ ኃላፊዎች አስፈላጊው የህግ ማጣራት እንዲደረግባቸው ስም ዝርዝራቸውን ለፌደራል ፖሊስ እንደሚያስተላልፍ…