Fana: At a Speed of Life!

በለይቶ ማቆያነት ሲያገለግሉ የነበሩ ትምህርት ቤቶች የኬሚካል ርጭት ሳይደረግላቸው ትምህርት አይጀምሩም – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በለይቶ ማቆያነት ሲያገለግሉ የነበሩ ትምህርት ቤቶች የኬሚካል ርጭት ሳይደረግላቸው ትምህርት እንደማይጀምሩ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ የተቋማቸውን የሶስት ወራት የስራ አፈጻፀም በተመለከተ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምስት ተጫዋቾች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምስት ተጫዋቾች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ ካሜሩን ለምታዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ዝግጅት 40 ተጫዎች መጥራቱ ይታወሳል፡፡ ጥሪ ተደርጎላቸው ከተገኙ 36 ተጫዎቾች…

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊየን መድረሱን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸውን ነው የገለጸው፡፡ በቫይረሱ ከተያዙ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች ውስጥ 36…

አዲሱ የታጁራ ወደብ የብረት እና የድንጋይ ከሰል ገቢ ጭነቶችን እያስተናገደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ አገልግሎት መስጠት በጀመረው አዲሱ የታጁራ ወደብ የድንጋይ ከሰል እና የብረት ገቢ ጭነቶችን በተቀላጠፈ መልኩ እያስተናገደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ስፓር ካፔላ…

ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ላይ በሚጥሉ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ሕገ-መንግስታዊ መሰረት አለ – የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን አደጋ ላይ በሚጥሉ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል በቂ ሕገ-መንግስታዊ መሰረት እንዳለ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ገለጸ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕገ-መንግስታዊ…

የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ከሚሰነዝሩት እኩይ ተግባር የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ፀረ-ሰላም ኃይሎች እየሰሩ ያሉትን አገር የማፍረስ ሴራ የማስቆም የመቆጣጠርና የዜጎችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን እንደሚወጣ አስታወቀ፡፡   የብሄራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ ነገ…

ቦርዱ ስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ አስመልክቶ የደረሰበትን ደረጃ ለመገናኛ ብዙኃን አስጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛ ሃገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኀን የደረሰበትን አስጎብኝቷል፡፡ ቦርዱ በጉብኝቱ በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ 50 ሚሊየን መራጮች ድምጽ ይሰጣሉ ተብሎ እንደሚጠብቅ ነው የገለጸው፡፡…

የአውሮፓ ህብረት ቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ቱርክ በሜዲትራንያን ባህር በምታደርገው የጠብ አጫሪነት ድርጊት ሳቢያ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል አስጠነቀቀ፡፡ የህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኧርሱላ ቮን ደር ለየን ቱርክ በምስራቅ ሜዲትራንያን ከምታከናውነው የተናጠል እንቅስቃሴ…

በአዲስ አበባ ከተማ ለኢሬቻ በዓል የሚዘጉ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለኢሬቻ በዓል ከዋዜማው ጀምሮ ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የከተማው አስተዳደር ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ በዓሉ በሰላም እንዲከበር የፀጥታ አካላት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውንም አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ…

የቱሪስት ጉብኝት ለማስጀመር በተዘጋጀ ፕሮቶኮል ዙርያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመጠንቀቅ የቱሪስት ጉብኝት ለማስጀመር በተዘጋጀ ፕሮቶኮል ዙርያ ውይይት ተካሄደ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር  ውይይቱን ያካሄደው÷ከክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ከግል ሴክተር ባለሃብቶች፣ ከሆቴል ባለቤቶች እና ከተለያዩ…