Fana: At a Speed of Life!

በኳታር ከአፍጋኒስታን ጋር ስምምነት ላይ የሚገኘው ታሊባን 28 ፖሊሶችን መግደሉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኳታር ከአፍጋኒስታን ጋር ስምምነት ላይ የሚገኘው ታሊባን 28 ፖሊሶችን መግደሉ ተሰማ፡፡ ታሊባን ግድያውን የፈጸመው በደቡባዊ አፍጋኒስታን በሚገኝ የፍተሻ ጣቢያ ላይ ነው ተብሏል፡፡ የአገረ ገዢው ቃልአቀባይ ፖሊሶቹ እጅ እንዲሰጡ በታሊባኖች…

ኬንያ ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና የጠረጠረቻቸው ባለስልጣናትን ልትከስ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ የኬንያ ባለስልጣናት ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሙስና ተጠርጥረው ክስ ሊከፈትባቸው መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ባለስልጣናቱ ከኮቪድ 19 የህክምና ቁሳቁስ ግዢ ጋር በተያያዘ በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር…

ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለም-ፀሀይ የአርባ ምንጭ ሆስፒታልና የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለምፀሀይ ጳውሎስ በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ከተማ ሆስፒታል እና ጤና ጣቢያ ጎብኙ፡፡ እንዲሁም በኮቪድ-19 የህክምና ማዕከል ተገኝተው ያለውን የስራ እንቅስቃሴ መመልከታቸውም ተገልጸል፡፡…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት ዳይሬክተር ጄኔራል አንቶኒዮ ማኑኤል ጋር በትብብር በሚሰሩ ጉዳዮች ዙሪያ በስልክ ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በውይይታቸው ወቅት ድርጅቱ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያውያን መብታቸው እንዲጠበቅ ለሊባኖሱ ፕሬዚዳንት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሊባኖስ ፕሬዚዳንት ማይክል ኦን በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መብታቸው እንዲጠበቅ መልዕክት አስተላለፉ፡፡   መልዕክቱን ቤይሩት የሚገኘው የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ቆንሱል…

ሳዑዲ አረቢያ የኡምራ ጸሎት ከመስከረም 24 ጀምሮ እንዲካሄድ ወሰነች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ አረቢያ በአገሯ ውስጥ ለሚገኙ ምዕመናን የኡምራ ጸሎትን ከመስከረም 24 ጀምሮ እንዲያካሂዱ መፍቀዷን አስታወቀች፡፡ ሳዑዲ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት እገዳ ጥላ እንደነበር ይታወቃል፡፡ አሁን ይፋ በሆነው ውሳኔ በየዕለቱ…

በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያና አማራ ክልሎች ላይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለጸ፡፡   ፓርቲዎቹ 10 ወራት ከፈጀው ውይይት በኋላ አብሮ ሊሰሩባቸው የተስማሙበት ነጥቦች…

መስቀል እና ኢሬቻን የሚያከብሩ ምዕመናን ባጅ ወይንም የይለፍ ካርድ መያዝ አለባቸው – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፊታችን ቅዳሜና እሁድ የሚከበሩት የደመራና የመስቀል በዓል እንዲሁም መስከረም 23 እና 24 ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል የሚታደሙ ሰዎች ባጅ ወይንም የይለፍ ካርድ የያዙ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በበዓላቱ ዙሪያ ዛሬ…

የህዋዌ ኋላፊ አሜሪካ በጣለችው ማዕቀብ ኩባንያው ከባድ ፈተና እንደገጠመው ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዋዌ ኃላፊ የቻይና ግዙፉ የቴሌኮሚዩኒኬሽን ኩባንያ ህዋዌ አሜሪካ በጣለችው ማዕቀብ ምክንያት ከባድ ፈተና እንደገጠመው ተናገሩ፡፡ ህዋዌ የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ጉዳዩን ዳግም እንዲያጤነው ጠይቋል፡፡ ትራምፕ ኩባንያው ቻይና…

ፌዴሬሽኑ በፖላንድ ለሚካሄደው የዓለም ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌቶችን ለመምረጥ የ15 ኪ.ሜ ማጣሪያ ውድድር በሰንዳፋ አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲከስ ፌዴሬሽን በፖላንድ ጊዲኒያ ጥቅምት 7 ለሚካሄደው የዓለም ግማሽ ማራቶን ውድድር የሚሳተፋ አትሌቶችን ለመምረጥ የ15 ኪሜ ማጣሪያ ውድድር በሰንዳፋ መስመር አካሄደ፡፡ ፌዴሬሽኑ በማጣሪያው ላይ አስር ወንድና አስር ሴት…