በኳታር ከአፍጋኒስታን ጋር ስምምነት ላይ የሚገኘው ታሊባን 28 ፖሊሶችን መግደሉ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኳታር ከአፍጋኒስታን ጋር ስምምነት ላይ የሚገኘው ታሊባን 28 ፖሊሶችን መግደሉ ተሰማ፡፡
ታሊባን ግድያውን የፈጸመው በደቡባዊ አፍጋኒስታን በሚገኝ የፍተሻ ጣቢያ ላይ ነው ተብሏል፡፡
የአገረ ገዢው ቃልአቀባይ ፖሊሶቹ እጅ እንዲሰጡ በታሊባኖች…